በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሳልሳይ ወያነ ትግራይ ም/ሊቀመንበር ታሰሩ


የሳልሳይ ወያነ ትግራይ ም/ሊቀመንበር ታሰሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:31 0:00
ሳልሳይ ወያነ ትግራይ /ሳወት/ ፓርቲ ሁለት ከፍተኛ የአመራር አባላቱ እንደታሰሩ ገለፀ። ምክትል ሊቀ መንበሩ አቶ አሉላ ሃይሉ እና የፋይናንስ ሃላፊው አቶ ካህሳይ ሃይሉ ዛሬ መቀሌ ከተማ ውስጥ በወታደሮች መያዛቸውን ያስታወቀው ፓርቲው ድርጊቱ የሰላማዊ ትግል እንቅስቃሴን የሚገታ ነው ብሏል። ከክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር መልስ ለማግኘት ያደረግነው ሙከራ አልተሳካም።
XS
SM
MD
LG