ሳልሳይ ወያነ ትግራይ /ሳወት/ ፓርቲ ሁለት ከፍተኛ የአመራር አባላቱ እንደታሰሩ ገለፀ። ምክትል ሊቀ መንበሩ አቶ አሉላ ሃይሉ እና የፋይናንስ ሃላፊው አቶ ካህሳይ ሃይሉ ዛሬ መቀሌ ከተማ ውስጥ በወታደሮች መያዛቸውን ያስታወቀው ፓርቲው ድርጊቱ የሰላማዊ ትግል እንቅስቃሴን የሚገታ ነው ብሏል። ከክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር መልስ ለማግኘት ያደረግነው ሙከራ አልተሳካም።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 07, 2023
ኢሰመጉ በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች መፈፀሙን አስታወቀ
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
ኩፍኝ አማሮ ልዩ ወረዳ ገብቷል
-
ጃንዩወሪ 21, 2023
የሚኒስትሮች ሹመት ለፓርላማ ቀረበ
-
ጃንዩወሪ 18, 2023
ራስን ማጥፋት የአይምሮ ጤና ቀውስ ውጤት ነው
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
“ሸኔ” በተባሉ ታጣቂዎች በተከፈተ ጥቃት ሰዎች መገደላቸውና እስረኞች ማምለጣቸው ተነገረ