ሳልሳይ ወያነ ትግራይ /ሳወት/ ፓርቲ ሁለት ከፍተኛ የአመራር አባላቱ እንደታሰሩ ገለፀ። ምክትል ሊቀ መንበሩ አቶ አሉላ ሃይሉ እና የፋይናንስ ሃላፊው አቶ ካህሳይ ሃይሉ ዛሬ መቀሌ ከተማ ውስጥ በወታደሮች መያዛቸውን ያስታወቀው ፓርቲው ድርጊቱ የሰላማዊ ትግል እንቅስቃሴን የሚገታ ነው ብሏል። ከክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር መልስ ለማግኘት ያደረግነው ሙከራ አልተሳካም።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 13, 2025
የበረታው የጋዜጠኝነት ፈተና በኢትዮጵያ
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
ኒዠር በዲሞክራሲያዊ ሽግግር ዕቅድ ላይ የሚነጋገር ጉባዔ ልታካሂድ ነው
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
ትረምፕ በብረታ ብረት እና አሉሚነም ላይ የ25 ከመቶ ቀረጥ ጣሉ
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
በዳርፉር የተፈናቃዮች መጠለያ ሕፃናት በረሃብ እየሞቱ ነው
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
አቶ ልደቱ በሌላ አየር መንገድ ወደ ሀገራቸው ለመመለስ መዘጋታቸውን ገለጹ
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
በአማራ ክልል ቋራ ወረዳ ሦስት ሰዎች በኮሌራ ወረርሽኝ ሞቱ