በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጅማ ውስጥ የታሰሩ መምህራን ፍ/ቤት ቀረቡ


ጅማ ውስጥ የታሰሩ መምህራን ፍ/ቤት ቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:25 0:00
መንግሥትን ለመገልበጥ በማሴርና ከታጣቂዎች ጋር ግንኙነት አላቸው ተብለው የተጠረጠሩ አሥር የጅማ ዩኒቨርስቲ የቀድሞ አመራር አባላትና መምህራን ዛሬ ለሦስተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።
ፖሊስ ምርመራውን እንዳላጠናቀቀ ገልፆ የጠየቀው የአሥር ተጨማሪ ቀናት በፍርድ ቤቱ የተፈቀደለት ቢሆንም ተጠርጣሪዎቹ ይግባኝ በማለታቸው ነገ ጅማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት እንደሚቀርቡ የተጠርጣሪዎቹ ጠበቃ አቶ ታየ ደምሴ ለቪኦኤ ገልፀዋል።
XS
SM
MD
LG