No media source currently available
በድሬዳዋ አስተዳደር የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤቶች ተቋቁመዋል። ምክር ቤቶቹ ከምርጫ ቅስቀሳ እስከ ድህረ ምርጫ ያሉ ሂደቶች ሰላማዊ ሆነው እንዲከናወኑ ተወዳዳሪ ፓርቲዎች በጋራ የሚመክሩባቸው ይሆናሉ ተብሏል።