No media source currently available
ኢትዮጵያ ለስድስተኛ ጊዜ ሀገራዊ ምርጫ ለማከናወን እየተሰናዳች ትገኛለች ። የዘንድሮ የምርጫ ሂደት በዘመነኛ የምርጫ ቅስቀሳ እና የምርጫ መረጃዎች ስርጭት ይታገዝ ዘንድ የወጠነ ሀገር በቀል ተቋም አዲስ የስልክ መተግበሪያ ይፋ አድርጓል።