በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮቪድ-19 ምርመራ በትግራይ ክልል


የኮቪድ-19 ምርመራ በትግራይ ክልል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:39 0:00

በትግራይ ክልል ባለፉት አምስት ወራት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምርመራ አልተካሄደም ሲል የክልሉ ጤና ምርምር ተቋም አስታወቀ። ተቋሙ እንደገለፀው በክልል አሁን ባለው የፀጥታ ችግርና በጤና ተቋማት ላይ በደረሰው ጉዳት የኮቪድ-19 ምርመራ ለማካሄድ አዳጋች እንዳደረገው ገልጿል። በቅርብ ቀናት በመቀሌ ከተማ በሚገኙ የጤና ተቋማት የኮረና ምርመራ እየተጀመረ መሆኑን ተቋሙ አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG