No media source currently available
የመራጮች ምዝገባ ከፍተኛ ተግዳሮት እንደገጠመው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የሰላም እጦትና የመጓጓዣ ችግሮች ተጠቃሾች እንደሆኑም ተነገረ። የተቃዋሚዎች ፓርቲዎች ዕጩዎች በሚደርሰው ተፅዕኖ ለዕጩዎች ምዝገባ መቀዛቀዝ እንደምክንያት ተጠቅሷል። ለዕጩዎቹ መታሰር የገዥው ፓርቲ ተወካይ ይቅርታ ጠይቀዋል።