በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመራጮች ምዝገባ ተግዳሮት እንደገጠመው ተገለጸ


የመራጮች ምዝገባ ተግዳሮት እንደገጠመው ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:00 0:00

የመራጮች ምዝገባ ከፍተኛ ተግዳሮት እንደገጠመው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የሰላም እጦትና የመጓጓዣ ችግሮች ተጠቃሾች እንደሆኑም ተነገረ። የተቃዋሚዎች ፓርቲዎች ዕጩዎች በሚደርሰው ተፅዕኖ ለዕጩዎች ምዝገባ መቀዛቀዝ እንደምክንያት ተጠቅሷል። ለዕጩዎቹ መታሰር የገዥው ፓርቲ ተወካይ ይቅርታ ጠይቀዋል።

XS
SM
MD
LG