በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የነጃዋር ምስክርነት መሰማት ጉዳይ


የነጃዋር ምስክርነት መሰማት ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:01 0:00

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይገባኝ ሰሚ ችሎት እነ ጃዋር መሐመድ ከእስር ቤት በቪዲዮ የይግባኝ ክርክር እንዲያድርጉ ለዛሬ ይዞት የነበረው ቀጠሮ ተለዋጭ ቀጠሮ እንደተሰጠበት የተከሳሾች ጠበቃና ጠቅላይ ዐቃቤ አስታውቀዋል። ችሎቱ ሊመለከት የነበረው ዐቃቤ ሕግ የተወሰኑ ምስክሮቹን በዝግና ከመረጃ ጀርባ ለማሰማት ያቀረበውን እና በከፍተኛ ፍርድ ቤት ተቀባይነት ያላገኘውን ጥያቄ ይግባኝ ነው።

XS
SM
MD
LG