No media source currently available
ከሐረሪ ክልል ውጪ የሚኖሩ የሐረሪ ተወላጆች በሐረሪ ክልል ምርጫ እንዲሳተፉ ከክልሉ መንግሥትና ከሐረሪ ብልጽግና የቀረበለትን ጥያቄ እንደማይቀበል ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያስተላለፈውን ውሳኔ የሐረሪ ጉባዔ አልቀበልም አለ። የምርጫ ቦርድ ግን ውሳኔው ህገመንግሥቱ ላይ ተመስርቼ የወሰንኩት ነው ብሏል።