በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኮቪድ-19 በኢትዮጵያ


ኮቪድ-19 በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:44 0:00

በኢትዮጵያ ህዝቡ ኮቪድ-19ን ለመከላከል የሚያደርገው ጥረት አናሳ ነው ሲል የጤና ሚኒስቴር ገለጸ። የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ እንዳስታወቀው፣ ለአለፉት ስድስት ወራት ለተደረጉት የዳሰሳ ጥናቶች ኮቪድ-19ን ለመከላከል የሚደረጉ ጥረቶች ዝቅተኛ ናቸው። በተለይ ት/ቤቶች ላይ 79 በመቶው የነበረው ወደ 76 በመቶው መውረዱን ጥናቱ ያሳያል ሲሉ በጤና ሚኒስቴር የኮቪድ-19 ምርምርና ጥናት ግብረ ኃይል አስተባባሪ ዶ/ር አበባየሁ ገበየሁ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG