በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተፈናቃዮች በባሕር ዳር ጎዳና ላይ


ተፈናቃዮች በባሕር ዳር ጎዳና ላይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:34 0:00

ከኦሮምያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ሆሮ ጉድሩ ጃርዴጋ ጃርቴ ወረዳ ተፈናቅለው ባሕር ዳር ከተማ ከክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ፕሮግራም ኮሚሽን አካባቢ የተቀመጡ ተፈናቃዮች ናቸው። ከተፈናቃዮቹ መካከል አብዛኛዎቹ በዕድሜ የገፉ ሽምግሌዎች ሴቶችና ህጻናት ሲሆኑ የሁለት ወር አራስም ትገኝበታለች።

XS
SM
MD
LG