በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኬንያ ቀላል የጦር መሳሪያዎች ማምረት ጀመረች


ናይሮቢ ኬንያ
ናይሮቢ ኬንያ

ኬንያ ቀላል የጦር መሳሪያዎች ማምረት መጀመሯን አስታውቃለች። ዋና ከተማዋ ናይሮቢ አቅራቢያ ሩይሩ በሚባል ቦታ የተገነባውን የጦር መሣሪያ ማምረቻ ፋብሪካ ፕሬዚዳንቱ ኡሁሩ ኬንያታ ትናንት መርቀው ከፍተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

ኬንያ ቀላል የጦር መሳሪያዎች ማምረት ጀመረች
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:07 0:00


XS
SM
MD
LG