በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመራጮች ምዝገባ መጓተትና የምርጫ ቦርድ ምላሽ


የመራጮች ምዝገባ መጓተትና የምርጫ ቦርድ ምላሽ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:24 0:00

የስድስተኛው ብሄራዊ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ በአንዳንድ የአገሪቱ ክፍሎች እስካሁን ያልተጀመረው በትራንስፖርት እጥረት ነው ሲል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። በትናንትናው ዕለት ለአሜሪካ ድምጽ የተናገሩ ተፎካካሪ ፓርቲዎችም በየምርጫ ጣቢያዎቹ የመመዝገቢያ ስፍራ ቢዘጋጅም ምዝገባው ባለመጀመሩ ግን ቅሬታቸውን አሰምተው ነበር።

XS
SM
MD
LG