በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአንፆኪያ ግጭት ህይወት ጠፋ


በአንፆኪያ ግጭት ህይወት ጠፋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:50 0:00

በሰሜን ሸዋ ዞን የአንጾኪያ ገምዛ ወረዳንና በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የአርጡማ ፉርሲን ወረዳ በሚያጎራብቱት አገረማርያም ሟጨራ ቀበሌና ዲምቱ ጨቆርሶ ቀበሌ ላይ ነው በተፈጠረ ግጭት በትንሹ ሁለት ሰዎች ሳይሞቱና አምስት የሚደርሱ ሳይቆስሉ እንዳልቀሩ ከስፍራዎቹ የደረሰን መረጃ ያመለክታል። ለግጭቱ ምክንያት አንዱ ሌላውን ተጠያቂ እያደረገ ነው፡፡

XS
SM
MD
LG