በአቤ ዶንጎሮ ጥቃት ሲቪሎች ተገደሉ
በሆሮ ጉዱሩና ምስራቅ ወለጋ ዞኖች ሁለት ወረዳዎች ውስጥ ታጣቂዎች ከትናንት በስቲያ ጥቃት አድርሰው ሲቪሎችን መግደላቸው ተገለፀ። በጥቃቱ በአጠቃላይ 12 ሰዎች መገደላቸውንና ቁጥራቸው በውል ያልተገለፀ ሰዎች መቁሰላቸውን የአይን እማኝ ነን ያሉ ሰዎች ተናግረዋል። የሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን አስተዳዳሪ አቶ በቀለ ደቻሳ "በአቤ ዶንጎሮ ወረዳ ውስጥ 'ኦነግ ሸኔ' ሶስት ሲቪሎችንና ሶስት የሚሊሻ አባላትን ገድለዋል" ብለዋል። በአፀፋውም ሁለት ታጣቂዎች ተገድለዋል ሲሉ አክለዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ