በአቤ ዶንጎሮ ጥቃት ሲቪሎች ተገደሉ
በሆሮ ጉዱሩና ምስራቅ ወለጋ ዞኖች ሁለት ወረዳዎች ውስጥ ታጣቂዎች ከትናንት በስቲያ ጥቃት አድርሰው ሲቪሎችን መግደላቸው ተገለፀ። በጥቃቱ በአጠቃላይ 12 ሰዎች መገደላቸውንና ቁጥራቸው በውል ያልተገለፀ ሰዎች መቁሰላቸውን የአይን እማኝ ነን ያሉ ሰዎች ተናግረዋል። የሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን አስተዳዳሪ አቶ በቀለ ደቻሳ "በአቤ ዶንጎሮ ወረዳ ውስጥ 'ኦነግ ሸኔ' ሶስት ሲቪሎችንና ሶስት የሚሊሻ አባላትን ገድለዋል" ብለዋል። በአፀፋውም ሁለት ታጣቂዎች ተገድለዋል ሲሉ አክለዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 21, 2023
የሚኒስትሮች ሹመት ለፓርላማ ቀረበ
-
ጃንዩወሪ 18, 2023
ራስን ማጥፋት የአይምሮ ጤና ቀውስ ውጤት ነው
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
“ሸኔ” በተባሉ ታጣቂዎች በተከፈተ ጥቃት ሰዎች መገደላቸውና እስረኞች ማምለጣቸው ተነገረ
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
የቀድሞ የብሔራዊ የመረጃ ደህንነት ም/ዋና ዳይሬክተር ዛሬ ከእስር ተለቀቁ
-
ጃንዩወሪ 07, 2023
ጉጂ ውስጥ ያለው የፀጥታ ችግር ለሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት እንቅፋት ፈጥሯል - ኦቻ