በአቤ ዶንጎሮ ጥቃት ሲቪሎች ተገደሉ
በሆሮ ጉዱሩና ምስራቅ ወለጋ ዞኖች ሁለት ወረዳዎች ውስጥ ታጣቂዎች ከትናንት በስቲያ ጥቃት አድርሰው ሲቪሎችን መግደላቸው ተገለፀ። በጥቃቱ በአጠቃላይ 12 ሰዎች መገደላቸውንና ቁጥራቸው በውል ያልተገለፀ ሰዎች መቁሰላቸውን የአይን እማኝ ነን ያሉ ሰዎች ተናግረዋል። የሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን አስተዳዳሪ አቶ በቀለ ደቻሳ "በአቤ ዶንጎሮ ወረዳ ውስጥ 'ኦነግ ሸኔ' ሶስት ሲቪሎችንና ሶስት የሚሊሻ አባላትን ገድለዋል" ብለዋል። በአፀፋውም ሁለት ታጣቂዎች ተገድለዋል ሲሉ አክለዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 08, 2023
ዐዲስ አበባ ከተማ ለእሑድ ከተጠራው ሰልፍ ጋራ በተያያዘ ብዙ ሰዎች እየታሰሩ ነው
-
ዲሴምበር 08, 2023
አንጋፋውን የባህል ማዕከል ወደ ቀድሞ ዝናው የመመለስ የዩኒቨርሲቲው ውጥን ይሳካ ይኾን?
-
ዲሴምበር 06, 2023
ብሔር ተኮር ትርክቶች ግጭቶችን እያባባሱ እንደኾነ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ
-
ኖቬምበር 29, 2023
ዩክሬን አጋሮቿ የመካላከያ ምርቶቻቸውን እንዲያሳድጉ ጠየቀች
-
ኖቬምበር 10, 2023
የዐድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ሥነ ጥበብ ሥራዎች ዳግም እንዲታዩ ማኅበሩ ጠየቀ
-
ኦክቶበር 28, 2023
ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ