በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሶማሌ ክልል የእሥር ቤቶች ይዞታ እንዲሻሻል የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አሳሰበ


በሶማሌ ክልል የእሥር ቤቶች ይዞታ እንዲሻሻል የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አሳሰበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:07 0:00

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የሶማሌ ክልል በታራሚዎችና ተጠርጣሪዎች አያያዝ ላይ ጥሩ መሻሻሎች ያሳዬ ቢሆንም አሁንም ሊስተካከሉ የሚገቡ ጉዳዮች አሉ ብሏል። የማረሚያ ቤቶችና ማቆያዎች መጨናነቅ እንዲሁም ታዳጊዎች ከአዋቂዎች ጋር መታሰራቸውን በዋና ክፍተትነት ጠቅሶታል መግለጫው። ይሁንና የአሁኑ አያያዝ ቀድሞ ጄል ኦጋዴን ተብሎ ይታወቅ ከነበረው የማረሚያ ቤት አያያዝ ጋር የሚነጻጸር አይደለም ብሏል።

XS
SM
MD
LG