No media source currently available
ታንዛኒያ ለኮቪድ-19 ወረርሽኝ ትኩረት አለመሰጠቷ እንደሚያሳስባቸው እዚያ ለብዙ ዓመታት የኖሩ ትውልደ-ኢትዮጵያ ገልፀዋል። የኮቪድ-19 ክትባት የሚኖሩበት ሀገር ውስጥ እንደሌለም አመልክተዋል። ለኢትዮጵያዊያኑ ስጋት ምላሽ በታንዛኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መልስ ሰጥቷል።