በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የህዳሴ ድርድር ኪንሻ ላይ ተጀመረ


የህዳሴ ድርድር ኪንሻ ላይ ተጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:26 0:00

የኢትዮጵያ፣ የሱዳንና የግብፅ የውጭ ጉዳይና የውሃ ሚኒስትሮች አዲስ ድርድር ኮንጎ ዴሞክራሲያዊት ሪፖብሊክ ዋና ከተማ ኪንሻሳ ውስጥ ትናንት ጀምሯል። ድርድሩ እየተካሄደ ያለው በአፍሪካ ህብረት ጥላ ሥር ሲሆን የህብረቱ የወቅቱ ሊቀመንበር የኮንጎ ፕሬዚዳንት ፌሊክስ-አንቷን ችሴኬዲ ናቸው።

XS
SM
MD
LG