በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአቶ አብዲ ረጋሳ የፍ/ቤት ጉዳይ


የአቶ አብዲ ረጋሳ የፍ/ቤት ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:43 0:00

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ /ሥራ አስፈፃሚ አባል አቶ አብዲ ረገሳ ዛሬ በኦሮምያ ጠቅላይ ፍርድቤት ወንጀል ችሎት ቀርበዋል። የመከላከያ ምስክሮችን ለመስማት የተያዘው ቀጠሮ ምስክሮች ባለመገኛታቸው ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።

XS
SM
MD
LG