No media source currently available
በሶማሌ ክልል ለምርጫ ለመወዳደር የተመዘገቡ የፖለቲካ ፓርቲዎች አስፈላጊውን የምርጫ ዝግጅት እያደረጉ መሆናቸውን አታወቁ። ከእጩ ምዝገባ ጋር በተያያዘ ምርጫ ቦርድ ላይ ሲያቀርቡት የነበሩ ቅሬታዎችም አብዛኞቹ መቀረፋቸውን አስታውቀዋል።