በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኮቪድ 19 የፈጠረው የስራ ጫና እና ኢትዮጵያዊያን ሃኪሞች እያሳለፉት ያለው ጊዜ


ኮቪድ 19 የፈጠረው የስራ ጫና እና ኢትዮጵያዊያን ሃኪሞች እያሳለፉት ያለው ጊዜ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:47 0:00

ያለፈውን አንድ ዓመት ከኮቪድ 19 ጋር ሲታገሉ የከረሙት ኢትዮጵያዊያን ሃኪሞች ዘንድሮም ወረሽኙ በማገርሸቱ ከባድ የስራ ጫና ውስጥ ይገኛሉ፡፡ በዓለም ዙሪያ ሃኪሞች በስራ ጫና ለሚመጣ ጭንቀት፣ ድብርት እና መዳከም ወይም በእንግሊዘኛው በርን አውት መጋለጣቸው እየተነገረ ነው፡፡ በተመሳሳይ ኢትዮጵያዊያን ሃኪሞችም ከፍተኛ ለሆነ ጭንቀት፣ አካላዊ እና መንፈሳዊ ድካም በመጋለጣቸው የተለያ ባህሪ ማዳበር፣ ማልቀስ እና ጭንቀት እንደ ታየባቸው ለአሜሪካ ድምጽ አጋርተዋል፡፡

XS
SM
MD
LG