በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከቀርክሃ እንጨት ካልሲ እና ምንጣፎች የምታመርተው ወጣት ይዲዲያ ዳምጠው


ከቀርክሃ እንጨት ካልሲ እና ምንጣፎች የምታመርተው ወጣት ይዲዲያ ዳምጠው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:24 0:00

ይዲዲያ ዳምጠው ወጣት ስራ ፈጣሪ ስትሆን አክሊል የተሰኘ ተቋም መስራች ናት፡፡ ከተመሰረተ ሁለት ዓመት እድሜ ያለው አክሊል በዋናነት በአካባቢ ጥበቃ ላይ ዘላቂ የሆነ መፍትሄ ለማምጣት የሚጥር ተቋም ሲሆን ከቀርክሃ እንጨት ክር በማምረት የመጀመሪያ ምርቱ የሆነው ሳባ ካልሲ በማምረት ስራውን ጀምሯል፡፡ ባለፈው አንድ ዓመት ጊዜ ውስጥም ልዩ የሆኑ ኢትዮጵያዊ ንድፍ የያዙ ምንጣፎች እና ብርድልብሶችን ከቀርክሃ እያመረተ ይገኛል፡፡

XS
SM
MD
LG