በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአማራ ሲቪክ ማህበራት ስለምርጫ ማስተማር ተቸግረዋል


ባህር ዳር
ባህር ዳር

በአማራ ክልል የሚገኙ ከምርጫ ጋር በተያያዘ የሚሰሩ ሲቪክ ማህበራት በበጀት እጥረት ምክንያት ማከናውን የሚችሉትን ተግባራት ማከናወን እንዳልቻሉ ገለፁ።

በምርጫ ቦርድ መስፈርቱን አሟልተው መመረጣቸውን የገለፁት ማህበራቱ ከምርጫው በፊት ስለ ምርጫ የግንዛቤ ማስጨበጫ በምርጫው እለት ደግሞ ታዛቢ ሆኖ ለመስራት እየተንቀሳቀሱ እንደነበር ገልጸዋል ግን አሁን ስራቸውን ማቆማቸውን ገልፀዋል።

ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ መልስ ለማግኘት ከትናንት ጀምሮ ያደረግነው ሙከራ አልተሳካም።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

የአማራ ሲቪክ ማህበራት ስለምርጫ ማስተማር ተቸግረዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:37 0:00


XS
SM
MD
LG