በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምርጫ ጉዳይ የተካሄደ ውይይት


በምርጫ ጉዳይ የተካሄደ ውይይት
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:03 0:00

የ2013 ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊ ደህንነቱ የተጠበቀ እንደዚሁም ታዓማኒ እንዲሆን የሚያግዝና ከልዩ ልዩ የመንግሥት አካላት የተወጣጣ ሀገር አቀፍ የምርጫ ኮሚቴ መቋቋሙን የጠ/ሚኒስትሩ የደህንነት ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው አስታወቁ። ኮሚቴው ዕለታዊ መረጃ ልውውጥ በማድረግ የሚናበብ ነው ያሉት ሚኒስትሩ ወደ ሥራ መገባቱንም አመልክተዋል።

XS
SM
MD
LG