No media source currently available
በስድስተኛው አገራዊ ምርጫ በመራጭነት እና በተመራጭነት የሚሳተፉ ሴቶች ምርጫው ዴሞክራሲያዊ፣ ታአማኒ እና ሰላማዊ እንዲሆን ሚናቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ። በምርጫው የሚሳተፉ የተለያዩ ፓርቲዎች ሴት ዕጩ ተመራጮች በምርጫው በተመራጭነት የመሳተፍ እድል ማግኘታቸውን ገልጠው ማናቸውን እንዲሚወጡ ተናግረዋል።