በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦብነግና ብልጽግና በሶማሌ ክልል


ኦብነግና ብልጽግና በሶማሌ ክልል
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:37 0:00

የብልጽግና ፓርቲ ኦብነግን ለመከፋፈል ጥረት እያደረገ ነው፣ ስም የማጥፋት ሥራም ይሰራል ሲሉ የድርጅቱ ቃል አቀባይ አቶ አብዱልቃድር ሐሰን ይከስሳሉ። በሶማሌ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ መሀመድ ሻሌ ግን ኦብነግ በራሱ ጊዜ ነው የተከፋፈለው። የፓርቲውን ድክመት ለህዝብ ማሳወቅም ስም ማጥፋት አይደለም ይላሉ።

XS
SM
MD
LG