No media source currently available
በአቶ አራርሶ የሚመራው ኦነግ ያካሄደውን ጠቅላላ ጉባዔ ውድቅ ማድረጉን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ መወሰኑን በአቶ አራርሶ ቢቂላ የሚመራው ኦነግ ተቃውሞታል። ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት እንደሚወስድ አስታውቋል።