በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአማራ ክልል በሦስት ዞኖች ጥብቅ የተፈጥሮ ደኖች ላይ ጉዳት ደረሰ


በአማራ ክልል በሦስት ዞኖች ጥብቅ የተፈጥሮ ደኖች ላይ ጉዳት ደረሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:35 0:00

በአማራ ክልል በአንድ ሣምንት ጊዜ ውስጥ በሦስት ዞኖች ውስጥ በሚገኙ ጥብቅ የተፈጥሮ ደኖች ላይ ሰደድ እሳት አደጋ መከሰቱን የክልሉ ደንና ዱር እንስሳት ባለሥልጣን አስታውቋል። በአደጋው ከ1100 ሄክታር በላይ ጥብቅ ደን ጉዳት ደርሶበታል። ባለሥልጣኑ የአደጋው መንስዔ እየተመረመረ ቢሆንም ሰው ሰራሽ ሊሆን እንደሚችል ጠቁሟል።

XS
SM
MD
LG