በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፀጥታ ሥጋት እና የምርጫ ዝግጅት በምዕራብ ኦሮምያ


የፀጥታ ሥጋት እና የምርጫ ዝግጅት በምዕራብ ኦሮምያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:19 0:00

ከምርጫው በፊት በምዕራብ ኦሮምያ አንዳንድ ቦታዎች የሚታየው የፀጥታ ስጋት መወገድ እንዳለበት ቪኦኤ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች አሳስበዋል። የምርጫ ዓመት ድባብ ያልታየባቸው አካባቢዎችም እንዳሉ አስተያየት ሰጭዎቹ አመልክተው መንግሥት ህዝቡን እንዲያወያይ ጠይቀዋል። ፌዴራል ፖሊስ ባለፈው ሳምንት ባወጣው መግለጫ ምርጫው ከትግራይ በስተቀር በሁሉም ክልሎች እንደሚካሄድና በሰላማዊ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ እንደሚሠራ አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG