No media source currently available
የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በፈጠረው ስጋት ምክንያት ከኣንድ ዓመት በፊት ተቋርጦ የነበረው የህዝብ መጓጓዣ አገልግሎት ዛሬ ሰኞ መጋቢት 20 በከፊል ጀምሯል። ዛሬ የጀመረው የአውቶብስ አገልግሎት በአስመራ ከተማና በሌሎች የተመረጡ ከተማዎችና ገጠሮች የሚሰጥ ሲሆን በተወሰነ ደረጃ ለሙከራ የተጀመረ እንደሆነ ታውቋል።