በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኤርትራ በኮቪድ ምክንያት የተቋረጠው የህዝብ መጓጓዣ አገልግሎት ጀመረ


በኤርትራ በኮቪድ ምክንያት የተቋረጠው የህዝብ መጓጓዣ አገልግሎት ጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:49 0:00

የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በፈጠረው ስጋት ምክንያት ከኣንድ ዓመት በፊት ተቋርጦ የነበረው የህዝብ መጓጓዣ አገልግሎት ዛሬ ሰኞ መጋቢት 20 በከፊል ጀምሯል። ዛሬ የጀመረው የአውቶብስ አገልግሎት በአስመራ ከተማና በሌሎች የተመረጡ ከተማዎችና ገጠሮች የሚሰጥ ሲሆን በተወሰነ ደረጃ ለሙከራ የተጀመረ እንደሆነ ታውቋል።

XS
SM
MD
LG