በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በፍ/ቤት ትዕዛዝ አለመከበር አቤቱታ ላይ የኦሮምያ የጸጥታ ኃላፊ ምላሽ


በፍ/ቤት ትዕዛዝ አለመከበር አቤቱታ ላይ የኦሮምያ የጸጥታ ኃላፊ ምላሽ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:50 0:00

በአንዳንድ የክልሉ አካባቢዎች የፍርድ ቤት ትዕዛዝ አይከበርም በሚል ለሚቀርቡ ወቀሳዎች ምላሽ የሰጡት የኦሮምያ ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ ጅብሪል መሃመድ ምክንያቶቹን በቅርበት መመርመር እንደሚገባ ጠቁመዋል። አንድ ተጠሪጣሪ በተለያዩ ቦታዎች በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥሮ ፍርድ ቤት ቢቀርብና ባንዱ ነፃ ቢባልም ፖሊስ ግን የተጠረጠረበትን ሌላ ወንጀል እስኪያጣራ ድረስ ግለሰቡን ከእስር ላይፈታ እና መርመራውን ሊቅጥል ይችላል ብለዋል።

XS
SM
MD
LG