ከአንድ እስከ 8 ዓመት እድሜ ያሉ ሕጻናት የንባብ ባህል እንዲያዳብሩ መጽሃፍትን የማሰባሰብ እና ማዕከል መክፈት መርሃግብር
የነገ ተስፋ ሕጻናት ለአዲስ አበባ፤ የተሰኘው መርሃግብር በአ.አ አስተዳደር የህጻናት ቀዳማዊ ልጅነት መርሃግብር በኩል በ 10 ክፍለከተማዎች ከአንድ እስከ ስምንት ዓመት እድሜ ላሉ ሕጻናት የሚያገለግል የመጽሃፍት ማዕከል እና የህጻናት ማቆያ እያዘጋጀ ይገኛል፡፡ ቢሮው በጎፍቃደኞች በዚህ የእድሜ ክልል ላሉ ሕጻናት የሚያገለግሉ መጽሃፍትን እንዲለግሱም ጥሪ አድርጓል፡፡ የመርሃግብሩ አስተባባሪ ዶ/ር ታቦር ገብረመድህን ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገው ነበር፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 06, 2023
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ዲሴምበር 05, 2023
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ዲሴምበር 04, 2023
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ዲሴምበር 03, 2023
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ዲሴምበር 02, 2023
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ዲሴምበር 01, 2023
ዐርብ፡-ጋቢና VOA