ከአንድ እስከ 8 ዓመት እድሜ ያሉ ሕጻናት የንባብ ባህል እንዲያዳብሩ መጽሃፍትን የማሰባሰብ እና ማዕከል መክፈት መርሃግብር
የነገ ተስፋ ሕጻናት ለአዲስ አበባ፤ የተሰኘው መርሃግብር በአ.አ አስተዳደር የህጻናት ቀዳማዊ ልጅነት መርሃግብር በኩል በ 10 ክፍለከተማዎች ከአንድ እስከ ስምንት ዓመት እድሜ ላሉ ሕጻናት የሚያገለግል የመጽሃፍት ማዕከል እና የህጻናት ማቆያ እያዘጋጀ ይገኛል፡፡ ቢሮው በጎፍቃደኞች በዚህ የእድሜ ክልል ላሉ ሕጻናት የሚያገለግሉ መጽሃፍትን እንዲለግሱም ጥሪ አድርጓል፡፡ የመርሃግብሩ አስተባባሪ ዶ/ር ታቦር ገብረመድህን ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገው ነበር፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 25, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 18, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 11, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 04, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 28, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 21, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA