በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የምርጫ ካርታ ውዝግብ - ሶማሌ እና አፋር


የምርጫ ካርታ ውዝግብ - ሶማሌ እና አፋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:32 0:00

ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ የአፋር ክልል ቅሬታ ባቀረበባቸው የምርጫ ጣቢያዎች ላይ ምርጫ እንዳይካሄድ መወሰኑን እንደሚቃወም የሶማሌ ክልል መንግሥት አስታወቀ። የክልሉ መንግሥት አስፈላጊው የማስተካከያ እርምጃ ካልተወሰደ ከምርጫው ራሱን እስከማግለል የደረሰ እርምጃ ሊወስድ እንደሚችልም አስታውቋል። ከብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ምላሽ ለማግኘት ያደረገው ጥረት አልተሳካም።

XS
SM
MD
LG