No media source currently available
ኤርትራ ውስጥ የኮቪድ-19 ሥርጭትን ለመግታት በተወሰደው እርምጃ ተቋርጦ የነበረው ትምህርት በሚመጣው ሣምንት እንደሚጀመር የኤርትራ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ትምህርት መጀመሩ የወረርሽኙ ስጋት ቀንሷል ማለት እንዳልሆነ የገለፀው የትምህርት ሚኒስቴር ሲዘወተሩ የነበሩ የኮቪድ-19 መክላከያ መንገዶች መተግበር እንዳለባቸው አጥብቆ አሳስቧል።