በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮቪድ ሥርጭት መባባስ እና የህብረተሰቡ ጥንቃቄ በኢትዮጵያ


የኮቪድ ሥርጭት መባባስ እና የህብረተሰቡ ጥንቃቄ በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:05 0:00

በኢትዮጵያ በኅብረተሰቡ ዘንድ እየታየ ያለው መዘናጋት የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ስርጭትን ሊያባብሰው ስለሚችል ማኅበረሰቡ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበት የጤና ባለሞያዎች እየመከሩ ነው። የጉደር የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሕክምና ክፍል ኃላፊና የማዕከሉ ኮቪድ-19 ሕክምና አስተባባሪ ዶ/ር ናሆም ተሾመ፤ እርሳቸው በሚሠሩበት ሆስፒታል ውስጥ የታማሚዎች ቁጥር መጨመሩን ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG