በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከእጩዎች ጋር በተያያዘ ለቀረቡ አቤቱታዎች መፍትሔ እንደሰጠ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ


ከእጩዎች ጋር በተያያዘ ለቀረቡ አቤቱታዎች መፍትሔ እንደሰጠ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:32 0:00

ከእጩዎች ጋር በተያያዘ ከተፎካካሪዎች ለቀረቡ 50 ያህል አቤቱታዎች መፍትሔ እንደሰጠ ምርጫ ቦርድ ይፋ አደረገ። ተፎካካሪ ፓርቲዎች ግን አሁንም መፍትሔ የሚሹ ስህተቶች አሉ ይላሉ። ቦርዱ ብሔራዊ በሚባሉ ጉዳዮች ክርክር ለማዘጋጀት መብትም ሆነ ሕጋዊ ግዴታ እንዳለበትም አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG