በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተከራካሪ ድርጅት በኢትዮጵያዊያን ሞት የሁቲ ታጣቂዎችን ወቀሰ


ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተከራካሪ ድርጅት በኢትዮጵያዊያን ሞት የሁቲ ታጣቂዎችን ወቀሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:27 0:00

ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተከራካሪ ድርጅት ሂውማን ራይትስ ወች ባለፈው ሳምንት እሁድ በየመን ሰነዓ በፍለስተኞች ማቆያ ለሞቱት ኢትዮጵያዊያ ዜጎች የሁቲ አማጽያን ቡድንን ወቅሷል። ድርጅቱ ትላንት ባወጣዉ መግለጫ በአካባቢዉ የሚንቀሳቀሱ የሁቲ አማጽያን ያደረሱት ጥቃት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እንዲመረመር ጠይቋል።

XS
SM
MD
LG