በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሱዳን


ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሱዳን
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:31 0:00

ሱዳን ዋና ከተማ ካርቱም ውስጥ ለብዙ ዓመታት በስደት የቆዩ ኢትዮጵያዊያን ሃገሪቱ ያለችበት ሁኔታ ህይወታቸውን እንዳከበደው፣ የማገለል አድራጎቶች እንደሚፈፀሙባቸው እየተናገሩ ነው። ለተባበሩት መንግሥታት የስደት ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር /ዩኤንሲኤችአር/ ያቀረቧቸው አቤቱታዎች ምላሽ እንዳላገኙም ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG