No media source currently available
ከምርጫ እንቅስቃሴ ጋር ተያይዘው የሚነሱ ቅሬታዎችንና አለመግባባቶችን በፍጥነት ለመፍታት የሚያስችለውን ቅድመ ዝግጅት በማድረግ ላይ መሆኑን የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ፡፡ ከምርጫ ጋር ተያይዘው የሚነሱ ቅሬታዎች በክልሉ ከወረዳ እስከ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሚገኙ 209 ችሎቶች ይታያሉ ነው የተባለው፡፡