በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢዜማ መግለጫ


የኢዜማ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:33 0:00

በትግራይ ክልል ላለው አሳሳቢ እርዳታ እና የሰብ ዓዊ መብት ጥሰት አስፈላጊው ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ዜጎች ማህበራዊ ፍትህ /ኢዜማ/ አስገነዘበ። መንግሥት የዜጎችን ደህንነት በማስጠበቅ ረገድ ያለውን ቁርጠኝነት እንዲያሳይም ጠይቋል። ለመራጮች ምዝገባ ከአሁኑ የበለጠ ትኩረት እንዲሰጥም ለመንግሥትና ለምርጫ ቦርድ ጥሪ አቅርቧል።

XS
SM
MD
LG