በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ግጭት በሕይወታቸው ላይ ያሳደረውን ስቃይ ኢትዮጵያዊያን ሴቶች ይናገራሉ


ግጭት በሕይወታቸው ላይ ያሳደረውን ስቃይ ኢትዮጵያዊያን ሴቶች ይናገራሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:11 0:00

በሳምንቱ መግቢያ ላይ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ተከብሯል፡፡ በኢትዮጵያም በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍል ያሉ ግጭቶች ለሴቶች እና ህጻናት መፈናቀል፣ ለአካላዊ እና ስነልቦናዊ ጥቃት እንዳጋለጧቸው ይታወቃል፡፡ የአሜሪካ ድምጽ ዘጋቢዎች ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በማስመልከት ኮቪድ 19 እና ግጭት በሴቶች ላይ ያሳደረውን ጫና ከተለያየ የሃገሪቱ ክፍል አሰባስበው የላኩትን ዘገባ ቆንጂት ታዬ እና ኤደን ገረመው እንደሚከተለው አጠናቅረውታል፡፡

XS
SM
MD
LG