በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሬዚዳንት ኬንያታ የፖለቲካ ስብሰባን ለአንድ ወር አገዱ


ፕሬዚዳንት ኬንያታ የፖለቲካ ስብሰባን ለአንድ ወር አገዱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:52 0:00

የኬንያዉ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ዛሬ በሀገሪቱ እየተንራፋ የመጣዉን ኮቪድ-19 ወረርሺኝ ለምግታት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፈዋል። ፕሬዚዳንቱ፣ በተለይ ለቫይረሱ መስፋፋት መነሻ የተባለውን የፖለቲካ ስብሰባ ለአንድ ወር እንዲታገድ ውሳኔ አሳልፈዋል።

XS
SM
MD
LG