በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮቪድ ክትባት በኢትዮጵያ


የኮቪድ ክትባት በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:42 0:00

ኢትዮጵያ ነገ መጋቢት 4/2013 ዓ.ም. የኮቪድ-19 ክትባት በሀገር አቀፍ ደረጃ መስጠት እንደምትጀምር ተገለፀ። ክትባቱ ቅድሚያ የሚሰጠው ለጤና ባለሙያዎችና በጤና ተቋማት ውስጥ ለሚሠሩ መሆኑን የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG