No media source currently available
ኢትዮጵያ ነገ መጋቢት 4/2013 ዓ.ም. የኮቪድ-19 ክትባት በሀገር አቀፍ ደረጃ መስጠት እንደምትጀምር ተገለፀ። ክትባቱ ቅድሚያ የሚሰጠው ለጤና ባለሙያዎችና በጤና ተቋማት ውስጥ ለሚሠሩ መሆኑን የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።