በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሮምያ ፖሊስ መግለጫ በአማሮ ወረዳ ግድያ ዙሪያ


የኦሮምያ ፖሊስ ኮሚሽን
የኦሮምያ ፖሊስ ኮሚሽን

በኦሮምያ ክልል ውስጥ ታጥቆ የሚንቀሳቀሰው መንግሥት ኦነግ ሸኔ ብሎ የሚጠራው ቡድን በኦሮምያ ክልል ጉጂ ዞንና በደቡብ ክልል አማሮ ዞን ልዩ ዞን በመንግሥት ሰዎችና ንፁሐን ላይ ጥቃት ማድረሱን የኦሮምያ ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ። በጥቃቱ ቢያንስ ስምንት ሰዎች መገደላቸውን ፖሊስ አስታውቋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኦሮምያ ፖሊስ መግለጫ በአማሮ ወረዳ ግድያ ዙሪያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:38 0:00


XS
SM
MD
LG