በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢሰመኮ ኮሚሽነር እሥረኞችን ጎበኙ


የኢሰመኮ ኮሚሽነር እሥረኞችን ጎበኙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:58 0:00

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ የቀድሞ የህወሓት አመራር አባላት እና ሌሎችም ያሉበት የእሥር ቤት አያያዝ በተገቢው ደረጃ መሆኑን አረጋገጡ። የወንጀል ምርመራውን በተቻለ ፍጥነት ማጠናቀቅና የህግ አግባብ በሚፈቅደው መልኩ በዋስትና ሊለቀቁ የሚገባቸውን ታሳሪዎችን መለየት እንደሚያስፈልግም አሳስበዋል።

XS
SM
MD
LG