በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዕጩዎች ምዝገባ ጊዜ ተረዘመ


ድሬዳዋ
ድሬዳዋ

የዕጩዎች ምዝገባ በትናንትናው ዕለት ቢጠናቀቅም የምርጫ ቦርድ ለተወሰኑ ክልሎች የምዝገባ ጊዜውን እስከ የካቲት 30 ማራዘሙን አስታውቋል። ዕጩዎችን በማስመዝገብ ሂደት ዕጩ ለማስመዝገብ ሄደው በምርጫ ቦርድ በኩል ያጋጠማቸው የጎላ ችግር አልነበረም ብሏል ምርጫ ቦርድ።

የዕጩዎች ምዝገባ ከተጠናቀቀባቸው አንዱ በሆነው የድሬዳዋ አስተዳደር 10 የፖለቲካ ፓርቲዎች ለምርጫ ዕጩዎችን ያስመዘገቡ ሲሆን የፓርቲዎቹና የአስተዳደሩ የምርጫ ቦርድ ቅርንጫፍ ግንኙነት ጥሩ ነው ሲሉ ያነጋገርናቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች ገልጸዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የዕጩዎች ምዝገባ ጊዜ ተረዘመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:21 0:00


XS
SM
MD
LG