በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሲዳማ ክልል የምርጫ ዝግጅት


የሲዳማ ክልል የምርጫ ዝግጅት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:06 0:00

6ኛውን ክልላዊ እና ሃገራዊ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል ዝግጅት ማድረጋቸውንና የሰላምና የጸጥታ ሁኔታ አስተማማኝ መሆኑን ማረጋገጣቸውን የሲዳማ ክልል እንደራሴዎች አስታወቁ። በክልሉ በምርጫው ከሚወዳደሩ ፓርቲዎች ውስጥ አንዱ የሆነው የሲዳማ አንድነት ፓርቲ ከዝግጅት ይልቅ ዳተኝነት አለ ይላል።

XS
SM
MD
LG