በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ውስጥ ወጣቶች የስራ ፈጠራ ሃሳባቸውን መሸጥ ይችሉ ይሆን?


ኢትዮጵያ ውስጥ ወጣቶች የስራ ፈጠራ ሃሳባቸውን መሸጥ ይችሉ ይሆን?
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:45 0:00

ኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የተማረ ወጣት ሃይል እየተፈጠረ መሆኑን ተከትሎ ብዙዎች የራሳቸው የስራ ፈጠራ ሃሳብ እያመንጩ ይገኛሉ፡፡ ይሁንና ብዙዎቹ የስራ ፈጠራቸውን ለመሞከርም ሆነ ወደ ተግባር ለማምጣት የመነሻ ወረት እጥረትና በንግድ ክህሎት ማነስ ምክንያት ህልማቸውን ማሳካት ሲያቅታቸው ይታያል፡፡ ይህን በተመለከተ  የአይስ አዲስ መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ማርቆስ ለማን ኤደን ገረመው አነጋግራዋለች፡፡

XS
SM
MD
LG