No media source currently available
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በእሥር ላይ የሚገኙት አነ አቶ ጀዋር መሐመድ ወደ ግል የህክምና ተቋም ተወስደው እንዲታከሙ ዛሬ በሰበር በሰጠው ውስኔ መሰረት ማምሻውን ሆስፒታል መግባታቸውን ጠበቆቻቸው ገልጸዋል።