በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እነ ጀዋር በግል ሆስፒታል እንዲታከሙ ተወሰነ


እነ ጀዋር በግል ሆስፒታል እንዲታከሙ ተወሰነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:59 0:00

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በእሥር ላይ የሚገኙት አነ አቶ ጀዋር መሐመድ ወደ ግል የህክምና ተቋም ተወስደው እንዲታከሙ ዛሬ በሰበር በሰጠው ውስኔ መሰረት ማምሻውን ሆስፒታል መግባታቸውን ጠበቆቻቸው ገልጸዋል።

XS
SM
MD
LG