በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የስንዴ ምርት በእጥፍ እንደሚጨምር ተገለጸ


የስንዴ ምርት በእጥፍ እንደሚጨምር ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:40 0:00

በዚህ ዓመት 250 ሺሕ ሄክታር መሬት በመስኖ ስንዴ እየለማ መሆኑን የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት አስታውቋል። ምርቱ ከውጭ የሚገባውን የስንዴ መጠን በግማሽ እንዲቀንስ እንደሚያደርገው በኢንስቲትዩቱ የመስኖ ስንዴ ፕሮጄክት አስተባባሪ ዶ/ር ዳኒኤል ሙለታ ገልፀዋል። ፕሮጀክቱ አርሶ አደሩን ከዝናብ ጥገኛነት እንደሚያላቅቅ፣ የሥራ ዕድልና የገቢ ምንጮችን እንደሚፈጥርም አስተባባሪው አመልክተዋል።

XS
SM
MD
LG