"በጠመንጃ እና በሰላም አስከባሪ ታጅበን የሰላም ጉዞ አድርገናል ማለት አንችልም" ያሬድ ሹመቴ
ከአዲስ አበባ ወደ አድዋ ሶሎዳ ተራራ የሚደረገው ጉዞ አድዋ ተጓዦች በዓሉን በአዲስ አበባ ለማክበር በጉዞ ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡ በተጨማሪም በሰሜኑ የሃገሪቱ ክፍል ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት ቀድሞ ይጓዙት ከነበረው ከ 1090 ኪ.ሜ ውስጥ ማሳካት የቻሉት 600 ኪ.ሜ ብቻ መሆኑን የገለጹ ሲሆን በመነሻቸው ላይ ዓላማ ባደረጉት መሰረትም ህዝቡ መሃል በመግባት ያለውን መከራ እና ችግር መታዘባቸውን በመግለጽ ከብሽሽቅ ፖለቲካ ሊወጣ እንደሚገባ አስታውቀዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 21, 2023
የሚኒስትሮች ሹመት ለፓርላማ ቀረበ
-
ጃንዩወሪ 18, 2023
ራስን ማጥፋት የአይምሮ ጤና ቀውስ ውጤት ነው
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
“ሸኔ” በተባሉ ታጣቂዎች በተከፈተ ጥቃት ሰዎች መገደላቸውና እስረኞች ማምለጣቸው ተነገረ
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
የቀድሞ የብሔራዊ የመረጃ ደህንነት ም/ዋና ዳይሬክተር ዛሬ ከእስር ተለቀቁ
-
ጃንዩወሪ 07, 2023
ጉጂ ውስጥ ያለው የፀጥታ ችግር ለሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት እንቅፋት ፈጥሯል - ኦቻ